Bid Announcement (የጨረታ ማስታወቂያ)
Please get the bid details from the following link. (የጨረታውን ዝርዝር ለመመልከት የሚቀጥለውን ሊንክ ይጫኑ)
ባንኩ ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ አለምገነት ንግድና ኢነዱስትሪ ኃ-የተ-የግ-ማህበር
ማስታወቂያ ለሥልጠና ተመዝጋቢዎች በሙሉ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንትርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ላዘጋጀው የሦስተኛ ዙር ሥልጠና የተመዘገባችሁ ሠልጣኞች ለሥልጠናው የተመደባችሁበትን የስልጠና ቦታ ከሚከተለው ሊንክ ማግኝት ትችላላችሁ፥
3ኛ ዙር የአመኢ(አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንትርፕራይዝ) ሃገር አቀፍ ስልጠና ማቴሪያል
የ3ኛ ዙር የአመኢ (አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንትርፕራይዝ) ሃገር አቀፍ ስልጠና ማቴሪያልን ከሚከተለው ሊንክ ማግኝት ትችላላችሁ፥
DBE_Policy_Environment_&_Lease_Financing
DBE_የሂሳብ_መግለጫ_አዘገጃጀትና_እና_ትንተና፥_ማሰልጠኛ_ስላይድ
DBE_የሂሳብ_መግለጫ_አዘገጃጀትና_እና_ትንተና፥_ማሰልጠኛ_ስላይድ_May_17,_2022_New.ppt
DBE_Policy_Environment_&_Lease_Financing_May_18,_2014_E_C_New.ppt
DBE Takes Part in Agricultural Mechanization Leasing Forum
March 31, 2022, Addis Ababa
Development Bank of Ethiopia /DBE/ has participated in a stakeholders’ consultative forum of agricultural leasing project on March 31, 2022 at Radisson Blue Hotel.
Dr. Yohannes Ayalew (Ph.D), President of DBE at the forum reminded that Agricultural Machinery Leasing Project is funded by the German Ministry for Economic Cooperation and Development via KFW and the project is executed by DBE in coordination with the Ministry of Agriculture. Yohannes further indicated that the Ethiopian government recognizes the pivotal role agricultural mechanization plays in creating jobs, bringing economic and social development by modernizing agricultural practices. The President of DBE also thanked the German government and KFW for their setting up the project and choosing DBE as a partner in implementing agricultural mechanization leasing project, and he also appreciated the Ministry of Agriculture for its technical and advisory support as well.
Read more: DBE Takes Part in Agricultural Mechanization Leasing Forum
‘’የዲጂታል ቴክኖሎጂ አቅም መገንባት አማራጭ ሳይሆን ግዴታ ነው’’ ፡- ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው የኢልባ ፕሬዚዳንት
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2014 (ኢልባ) የኢንፎርሜሽን ዲጂታል ሥርዓት የሀገራት መወዳደሪያ ጡንቻ በሆነበት በዚህ ወሳኝ ወቅት የተቋማት መረጃን ከማንኛውም ዓይነት የሳይበር ጥቃት መጠበቅ ትኩረት የሚሻ መሆኑን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚደንት ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው ተናግረዋል፡፡
ፕሬዚደንቱ ይህንን ያሉት ዛሬ ለባንኩ የሥራ አመራር አባላት በሳይበር ደኅንነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በተሰጠበት ወቅት ነው፡፡
የሳይበር ጥቃትን ለመከላከል እና የተቋማትን መረጃ አደራጅቶ ለመያዝ ደግሞ ራሱን የቻለ እውቀትና ክህሎት የሚጠይቅ ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን ዶ/ር ዮሐንስ ገልጸዋል፡፡
ሀገራት ሉዓላዊነታቸውንና አጠቃላይ ህልውናቸውን አረጋግጠው ለመኖር የዲጂታል ቴክኖሎጂ አቅምን መገንባት አማራጭ ሳይሆን ግዴታ የሆነበት ዘመን ላይ እንገኛለን ሲሉም አክለዋል፡፡
Read more: ‘’የዲጂታል ቴክኖሎጂ አቅም መገንባት አማራጭ ሳይሆን ግዴታ ነው’’ ፡- ዶ/ር ዮሐንስ አያሌው የኢልባ ፕሬዚዳንት
Page 7 of 28